ከ«አባ ጉባ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit iOS app edit
መስመር፡ 30፦ መስመር፡ 30፦
በልጅነታቸው መጻሕፍትን አጥንተው ወደ ገዳመ አስቄጥስ ገብተው መንነዋል ። ለበርካታ ዓመታት ከተጋደሉ በኋላ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል "ወደ ቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ ሒድ ።" ብሏቸው ከስምንቱ ቅዱሳን ጋር ወደ ሃገራችን መጥተዋል ።
በልጅነታቸው መጻሕፍትን አጥንተው ወደ ገዳመ አስቄጥስ ገብተው መንነዋል ። ለበርካታ ዓመታት ከተጋደሉ በኋላ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል "ወደ ቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ ሒድ ።" ብሏቸው ከስምንቱ ቅዱሳን ጋር ወደ ሃገራችን መጥተዋል ።
ጻድቁ አቡነ አባ ጉባ በአራተኛ አጋማሽ ክፍለዘመን [[ዘጠኙ ቅዱሳን|ከዘጠኙ ቅዱሳን]] ጋር ወደ ኢትዮጵያ ከገቡት ውስጥ አንዱ ናቸው ።
ጻድቁ አቡነ አባ ጉባ በአራተኛ አጋማሽ ክፍለዘመን [[ዘጠኙ ቅዱሳን|ከዘጠኙ ቅዱሳን]] ጋር ወደ ኢትዮጵያ ከገቡት ውስጥ አንዱ ናቸው ።
[[ስዕል:ዘጠኙ ቅዱሳን.jpeg|thumb|center|ከአቡነ አረጋዊ የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ የተገኘ በ፲፯ኛው ክፍለ ዘመን የተሳለ የቅዱሳኑ ምስል]]
[[ስዕል:ዘጠኙ ቅዱሳን.jpeg|thumb|center|ከ[[አቡነ አረጋዊ]]የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ የተገኘ በ፲፯ኛው ክፍለ ዘመን የተሳለ የቅዱሳኑ ምስል]]


ጻድቁ አባ ጉባ እንደመሰሎቻቸው በስብከተ ወንጌል ፣ መጻሕፍትን በመተርጐም ፣ ገዳማትን በማስፋፋትና አብያተ ክርስቲያናትን በማነጽ ቆይተዋል ። በተለይ ራማ ኪዳነ ምሕረት እርሳቸው የመሠረቷት ገዳም ናት ።
ጻድቁ አባ ጉባ እንደመሰሎቻቸው በስብከተ ወንጌል ፣ መጻሕፍትን በመተርጐም ፣ ገዳማትን በማስፋፋትና አብያተ ክርስቲያናትን በማነጽ ቆይተዋል ። በተለይ ራማ ኪዳነ ምሕረት እርሳቸው የመሠረቷት ገዳም ናት ።

እትም በ01:34, 12 ዲሴምበር 2021

አቡነ አባ ጉባ
የጻድቁን ስዕል ለማየት እዚህ ላይ ይጫኑ
ጻድቅ ፣ ቅዱስ
የተወለዱት ታህሣሥ ፳፱ ቀን ፫፻፴፮ ዓ.ም.
የአባት ስም ጌርሎስ
የእናት ስም ቴዎዶክሲያ
የሚከበሩት በመላው የኢትዮጵያ ርትዕት ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በተለይ በአድዋ
በዓለ ንግሥ ባረፉበት ዕለት ፣ ግንቦት ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ
በየወራቱ የሚታሰቡት ወር በገባ በ፪ኛው ቀን
የትውልድ ሀገር ኪልቂያ


አባ ጉባ የተወለዱት ታኅሣሥ ፳፱ ቀን በ፫፻፴፮ ዓ.ም በመንፈቀ ሌሊት ነው ። አባታቸው ጌርሎስ እናታቸው ቴዎዶክስያ ደጋጎች ሰዎች ነበሩ ። ጉባ ማለትም አፈ መዐር ፣ ጥዑመ ልሳን ማለት ነው ። ከዘጠኙ ቅዱሳንም አንዱ ናቸው ።

አባ ጉባ በተወለዱ ቀን ጌታችን ከመላእክቱ ጋር በመውረዱ ቤታቸው ለሰባት ቀናት በብርሃን ተሞልቶ ነበር ። ሕፃኑ ጉባም ፈጣሪያቸውን "ሃሌ ሉያ" ብለው አመስግነዋል ።

በልጅነታቸው መጻሕፍትን አጥንተው ወደ ገዳመ አስቄጥስ ገብተው መንነዋል ። ለበርካታ ዓመታት ከተጋደሉ በኋላ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል "ወደ ቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ ሒድ ።" ብሏቸው ከስምንቱ ቅዱሳን ጋር ወደ ሃገራችን መጥተዋል ። ጻድቁ አቡነ አባ ጉባ በአራተኛ አጋማሽ ክፍለዘመን ከዘጠኙ ቅዱሳን ጋር ወደ ኢትዮጵያ ከገቡት ውስጥ አንዱ ናቸው ።

አቡነ አረጋዊየሕይወት ታሪክ መጽሐፍ የተገኘ በ፲፯ኛው ክፍለ ዘመን የተሳለ የቅዱሳኑ ምስል

ጻድቁ አባ ጉባ እንደመሰሎቻቸው በስብከተ ወንጌል ፣ መጻሕፍትን በመተርጐም ፣ ገዳማትን በማስፋፋትና አብያተ ክርስቲያናትን በማነጽ ቆይተዋል ። በተለይ ራማ ኪዳነ ምሕረት እርሳቸው የመሠረቷት ገዳም ናት ።

ጻድቁ ቅዳሴ ሲቀድሱ ከመሬት ከፍ ብለው ነበር ። ብዙ ጠበሎችን አፍልቀው ድውያንን ፈውሰዋል። ሙታንንም አንስተዋል ። እመቤታችንም የብርሃን መስቀል ሰጥታቸዋለች ። ጻድቁ ከበርካታ የቅድስና ዘመናት በኋላ በዚህች ቀን ዐርፈው በገዳማቸው ተቀብረዋል ።

በዘመኑ ትኩረ ካጡት ታላላቅ ገዳማት አንዱ ይሄው ትግራይ ውስጥ የሚገኘው የአባ ጉባ ገዳም ነው ።