ከ«ባሕር-ዳር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ robot Adding: ro:Bahir Dar, ru:Бахр-Дар |
ጥ robot Adding: pl:Bahyr Dar |
||
መስመር፡ 15፦ | መስመር፡ 15፦ | ||
[[it:Bahir Dar]] |
[[it:Bahir Dar]] |
||
[[no:Bahir Dar]] |
[[no:Bahir Dar]] |
||
[[pl:Bahyr Dar]] |
|||
[[ro:Bahir Dar]] |
[[ro:Bahir Dar]] |
||
[[ru:Бахр-Дар]] |
[[ru:Бахр-Дар]] |
እትም በ16:03, 3 ሜይ 2008
ባሕር-ዳር በሰሜን-ምዕራብ ኢትዮጵያ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የአማራ ክልል ዋና ከተማ ናት። ከተማዋ በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሓገር ውስጥ ከጣና ሐይቅ ደቡባዊ ጫፍ ላይ ተቀምጣ ስትገኝ ባህር ዳር እንደ መቀሌና ደሴ የወረዳ ደረጃ ያላት ስፔሻል ዞን ናት። በማዕከላዊ ስታትስቲክ ትመና የ167,261 ህዝብ ከነሱም መሃከል የ86,355 ወንዶችና የ80,906 ሴቶች መኖሪያ ከተማ ናት። 1700 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ትገኛለች።
ባሕር-ዳር ከአዲስ አበባ 510 ኪ.ሜ ወደ ሰሜን-ሰሜን ምዕራብ ትገኛለች። ባህር ዳር ከጢስ አባይ በ30 ኪሎመተር ስለምትርቅ ለጎብኚዎች አመቺ ቦታ ላይ ናት። ባህር ዳር የአንድ የአስፋልት ንጣፍ ያለው ኤርፖርት የሰፊ ገበያና የተለያዩ የመዝናኛ ቤቶች መቀመጫ ናት።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |