1 ኤሪባ-አዳድ

ከውክፔዲያ

1 ኤሪባ-አዳድ ከ1392 እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ ያሕል የአሦር ንጉሥ ነበረ።

ለ26 አመታት እንደ ገዛ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ተመዘገበ።