ሻንቅላ
ሻንቅላ (shanqilla) ወይም በአጭሩ (ሻንቆ) በኢትዮጵያ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ብሔራዊ ክልል የሚኖር ብሔር ነው።
ቋንቋ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ሕዝብ ቁጥር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የሻንቅላ ብሔር በምዕራባዊው የኢትዮጵያ ግዛት የሚኖር ህዝብ ነው። አሰፋፈሩም በምዕራብ ሱዳን በምስራቅ አማራ እና ኦሮሚያ በሰሜን አማራ በደቡብ የጋምቤላ ክልል ህዝቦች ያዋስኗቸዋል።
ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ታዋቂ ሰዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- አሻድሊ ሀሰን
- ሼህ ሆጀሌ
- መሀመድ ኡስማን