ሻንቅላ

ከውክፔዲያ

ሻንቅላ (shanqilla) ወይም በአጭሩ (ሻንቆ) በኢትዮጵያቤኒሻንጉል ጉምዝ ብሔራዊ ክልል የሚኖር ብሔር ነው።

ቋንቋ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ሕዝብ ቁጥር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የሻንቅላ ብሔር በምዕራባዊው የኢትዮጵያ ግዛት የሚኖር ህዝብ ነው። አሰፋፈሩም በምዕራብ ሱዳን በምስራቅ አማራ እና ኦሮሚያ በሰሜን አማራ በደቡብ የጋምቤላ ክልል ህዝቦች ያዋስኗቸዋል።

ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ታዋቂ ሰዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • አሻድሊ ሀሰን
  • ሼህ ሆጀሌ
  • መሀመድ ኡስማን