ባሽኪርኛ

ከውክፔዲያ
ባሽኪርኛ የሚነገርባቸው ሥፍራዎች
ከ914 ዓም በፊት የተጻፉት ባሽኪርኛ ሩኖች

ባሽኪርኛ (башҡорт теле /ባሽቆርት ትለ/) በባሽኮርቶስታንና በጎረቤት ክፍላገሮች በሩስያ ውስጥ በ1.2 ሚሊዮን ያሕል ተናጋሪዎች የሚነገር የቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው።

በባሽኮርቶስታን ውስጥ እስከ 914 ዓም በኦርኾን ሩን ጽሕፈት፤ ከ914 እስከ 1922 ዓም ድረስ በአረብኛ ጽሕፈት (በቱርክኛ አልፋቤት) ይጻፍ ነበር፤ ከ1922 እስከ 1931 ዓም ድረስ በላቲን ጽሕፈት (የአንድ አይነት ቱርኪክ አልፋቤት) ተጻፈ፣ ከ1931 ዓም እስካሁን በቂርሎስ ጽሕፈት (የባሽኪርኛ አልፋቤት) ተጽፏል።

Wikipedia
Wikipedia