ዶዶማ

ከውክፔዲያ

ዶዶማታንዛኒያ ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1994 ቆጠራ) 324,347 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 06°10′ ደቡብ ኬክሮስ እና 35°40′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

1965 ዓ.ም. ልዩ ምርጫ መሠረት፣ የታንዛኒያ መንግሥት መቀመጫ ከዳር ኤስ ሳላም ወዲህ እንዲዛወር ታቅዶ ነበር። ሆኖም ቤተ መንግሥቱ በኦፊሴል መዛወሩ እስከ 1988 ዓ.ም. ድረስ ቆየ። ዛሬ ቢሆንም ብዙ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች በዳር ኤስ ሳላም ነው የተገኙ።