ጉለሌ

ከውክፔዲያ
ጉለሌ
ክፍለ ከተማ
ጉለሌ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 248,865

ጉለሌ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 284,865 ነው።

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ጉለሌ የሚገኘው የእንጦጦ ተራራ በሚገኝበት በሰሜናዊው የከተማው ክፍል ሲሆን ኮልፌ ቀራንዮንአዲስ ከተማንአራዳንየካ ክፍለ ከተማን ያዋስናል።