ሮናልድ ሬገን 40ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሲሆኑ በይበልጥ የሚታወቁት የኮሙኒስት ሶቭየት ኅብረትና የምዕራቡን ፍጥጫ ወይም ቀዝቅዛውን ጦርነት በማብቃታቸው ነው።