ኑር-ሡልታን

ከውክፔዲያ
(ከአስታና የተዛወረ)
አስታና

ኑርሡልጣን፣ ቀድሞ አስታና (Астана) የካዛክስታን ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 288,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 51°18′ ሰሜን ኬክሮስ እና 7°45′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

በሥፍራው ላይ የሩስያ ወታደሮች አምባ በ1816 ዓ.ም. ሠሩ። ይህ በኋላ አክሞሊንስክ የተባለ መንደር ሆነ። በ1953 ዓ.ም. ስሙ ጸሊኖግራድ ሆነ። በ1983 ደግሞ ስሙ አቅሞላ ሆነ። ከ1989 ዓ.ም. ጀምሮ ዋና ከተማ በሆነበት ወቅት ስሙ አስታና ሆነ፣ በመጨረሻም በ2011 ዓም ስሙ ኑርሡልጣን ሆነ።