የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

የኢትዮጵያ ቴሌቪዥንኢትዮጵያ መንግስት የበላይ ጠባቂነት የሚንቀሳቀስ የሀገሪቱ ብቸኛ የቴሌቪዥን ጣቢያ ነው። ዜናስፖርትሙዚቃ፣ እና የመሳሰሉትን ስርጭቶች ለተመልካቾች ያቀርባል። ስርጭቱንም በአማርኛ፣ በትግርኛ፣ በኦሮምኛ፣ በሶማልኛ፣ በአፋርኛ፣ በእንግሊዝኛ እና በአረብኛ ቋንቋዎች ያቀርባል።

መቀመጫውን አዲስ አበባ ከተማ ያደረገ በአሁኑ ጊዜ ድርጅቱ በኢ.ቴ.ሬ.ድ. (የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን እና ሬዲዮ ድርጅት) ስር የሚተዳደር ነው።

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች