ይስማዕከ ወርቁ

ከውክፔዲያ
ደራሲ ይስማዕክ ወርቁ

ይስማዕከ ወርቁ ኢትዮጵያዊ ወጣት ደራሲ ሲሆን ዴርቶጋዳ በተባለዉ መፅሀፉ በአንባቢዎቹ ዘንድ ታዋቂነትን አግኝቷል፡፡ ከዚህም ባሻገር ዴርቶጋዳ በአንድ አመት ብቻ 10 ጊዜ በመታተም እና በመጀመሪያ እትሙ ከ 200,000 (ሁለት ሠቶ ሽህ) በላይ ኮፒወች በመሸጥ በኢትዮጵያ የመፅሀፍ ሽያጭ ታሪክ የመጀመሪያው መፅሀፍ ነው። ይስማዕከ እስካሁን አስራ አምስት መፅሀፍትን ለህትመት አብቅቷል (የመጀመርያ መፅሀፉ)፣ የወንድ ምጥ የተሰኜው የግጥም መድብል ነው። የቀንድ አውጣ ኑሮ ዴርቶጋዳ ራማቶሓራ ዣንቶዣራ ዮራቶራድ ዮቶድ ሜሎስ ተልሚድ ክቡር ድንጋይየኦጋዴን ድመቶችደህንነቱ ተከርቼም እና ዛምራ የተሰኘ ልቦለድ ያበረከተልን ሲሆን የመጨረሻ ስራው ደግሞ በ አምሓራ ክልል ንፁሀን ህዝብ እና ሀገሪቱን እመራታለሁ በሚለው መንግስት መካከል ባለው አለመግባባት እንዲሁም በትግራይ ፣ በኦሮሚያእና በአማራ መካከል የሚሞቱትን ሰዎች በግልፅ ቋንቋ "ግፉዓን"በሚል ኢ ልቦለድ ድርሰት አቅርቦልናል። ከ መጋቢት 2010 ዓ.ም ወዲህ በሀገሪቱ ላይ እየታዬ ያለው ኢ-ፍትሐዊነትና የተበላሼ የመንግስት አስተዳደር የብዙ ንፁሀንን ህይወት እያሳጣን መሆኑን ይስማዕከ በ "ግፉዓን" ቁልጭ አድርጎ አሳይቶናል።


Hello,[1]ሚሊዮን .[2]


References:

  1. ^ www.facebook.com/Axafos
  2. ^ "Archive copy". Archived from the original on 2013-07-21. በ2012-08-19 የተወሰደ.