ጋሞጐፋ ዞን
ከውክፔዲያ
(ከጋሞኛ የተዛወረ)
ጋሞጐፋ ዞን በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሥር ከሚተዳደሩት ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች አንዱ ነዉ። ዋና ከተማዉ አርባ ምንጭ ነዉ። የዞኑ የስራ ቋንቋ አማርኛ ነዉ። በዞኑ ዉስጥ ሶስት ብሔሮች አሉ እነሱም ጋሞጎፋ፣ ጊዲቾ እና ዜይሴ ናቸዉ። በ1999 ዓ.ም ጀምሮ ፈጣን እድገት እያሳየ ቢሆንም የሕዝቡን ጥያቄ በሚገባ አይመለስም። ሁሉም ብሔረሰቦች ጋሞኛ መናገር እየቻሉ አይችሉም ተብለዉ በገዛ ቋንቋቸዉ አለመማር፤ የስራ ቋንቋ አለማድረጉ አንደኛዉ ነዉ። በተረፈ በዚህ ዞን ዉስጥ አኩሪና ዉብ የተፈጥሮ ሀብቶች አሉ። ከእነሱም መካከል አባያ ሐይቅ፣ ጫሞ ሐይቅ አዞ እርባታ ነጭ ሳር ይገኙበታል።ጋሞጐፋ አስተዳደር እህአዴግ የፈጠረዉን መልካም አሰራር መጠቀም አልቻለም።