ጋሞጐፋ ዞን

ከውክፔዲያ
(ከጋሞኛ የተዛወረ)
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ጋሞጐፋ ዞንደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሥር ከሚተዳደሩት ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች አንዱ ነዉ። ዋና ከተማዉ አርባ ምንጭ ነዉ። የዞኑ የስራ ቋንቋ አማርኛ ነዉ። በዞኑ ዉስጥ ሶስት ብሔሮች አሉ እነሱም ጋሞጎፋጊዲቾ እና ዜይሴ ናቸዉ። በ1999 ዓ.ም ጀምሮ ፈጣን እድገት እያሳየ ቢሆንም የሕዝቡን ጥያቄ በሚገባ አይመለስም። ሁሉም ብሔረሰቦች ጋሞኛ መናገር እየቻሉ አይችሉም ተብለዉ በገዛ ቋንቋቸዉ አለመማር፤ የስራ ቋንቋ አለማድረጉ አንደኛዉ ነዉ። በተረፈ በዚህ ዞን ዉስጥ አኩሪና ዉብ የተፈጥሮ ሀብቶች አሉ። ከእነሱም መካከል አባያ ሐይቅጫሞ ሐይቅ አዞ እርባታ ነጭ ሳር ይገኙበታል።ጋሞጐፋ አስተዳደር እህአዴግ የፈጠረዉን መልካም አሰራር መጠቀም አልቻለም።

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች