Jump to content

ማኒላ

ከውክፔዲያ

ማኒላ (እንግሊዝኛ፦ Manila) የፊሊፒንስ ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 10,677,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,581,082 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 14°37′ ሰሜን ኬክሮስ እና 120°58′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

የከተማው ስም የተነሣ ከታጋሎግ ስሙ 'ማይኒላድ' (የኒላድ አበባ ሥፍራ) ነው። በ1562 ዓ.ም. ስፓንያውያን ወርረውት በ1587 የፊሊፒንስ ዋና ከተማ ሆነ።