Jump to content

ቡርጅ ኻሊፋ

ከውክፔዲያ

ቡርጅ ኻሊፋዱባይ ከተማ፣ የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች ውስጥ የሚገኝ ሰማይ ጠቀስ ህንጻ ነው። የተጀመረው በ1998 ዓም ሲሆን በ2002 ዓም ተጨረሰ። እስካሁንም ድረስ የአለሙ አንደኛው ረጅሙ ሕንጻ ሆኗል።