Jump to content

ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል

ከውክፔዲያ
የዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ቅርስ
ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል

የአክሱም ሐውልት
ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል
አገር ኢትዮጵያ
ዓይነት ባሕላዊ
መመዘኛ c(i)(ii)(iii)
የውጭ ማጣቀሻ 18
አካባቢ** አፍሪካ
የቅርስነት ታሪክ
ቅርስ የሆነበት ጊዜ 1970  (2ኛ ጉባኤ)
ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
* በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ።
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል


ቤተ ገብርኤል ወሩፋኤል ላሊበላ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው። የቤተክርስቲያኑ መግቢያ የሚጀመርው ከቤተልሐም የሰሎት ቤት ፊት ለፊት በምሥራቅ በኩል ነው። በሌላ ጎን ከቤተ አማኑኤል ቤተክርስቲያን በሚመጣ ተሻጋሪ ድልድይም መግባት ይቻላል። ድልድዮቹ ከዛፍ ግንዶች ርብርብ የተሰሩ ሲሆኑ ርዝመታቸው 10ሜትር ነው።[1]


  1. ^ https://whc.unesco.org/en/list/18