Jump to content

ቬልተንቡርግ ገዳም

ከውክፔዲያ
ገዳሙ በዳኑብ ወንዝ አጠገብ

ቬልተንቡርግ ገዳምኬልሃይም ጀርመን አካባቢ የሚገኝ ጥንታዊ ገዳም ነው። የአይርላንድ ወይም የስኮትላንድ መነኮሴዎች በ612 ዓ.ም. ግድም መጀመርያ እንደ መሠረቱት ይታሥባል።

የገዳሙ «ቢራ ገነት»

ገዳሙ አሁን የጠላ መጥመቅያና የግል ምግብ ቤት አለው። በገዳሙ የሚሠራው ቢራአይብ እምግብ ቤቱ ውስጥ ይገኛል። በሙቀት ወራት ደንበኞች እንደ ጀርመን ልማድ ከቤት ውጭ በግቢው ይቀመጣሉ።