Jump to content

የስዊዘርላንድ እግር ኳስ ማህበር

ከውክፔዲያ

የስዊዘርላንድ እግር ኳስ ማህበርስዊዘርላንድ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የስዊዘርላንድ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን እና የአገሩን እግር ኳስ ሊግ ያዘጋጃል። ማህበሩ የተመሠረተው በ1895 እ.ኤ.አ. ሲሆን በ1904 እ.ኤ.አ. የፊፋ አባል ሆኖአል።

የውጭ መያያዣ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]