ሆኒያራ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ሆኒያራ (Honiara) የሰሎሞን ደሴቶች ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 54,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 09°28′ ደቡብ ኬክሮስ እና 159°57′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ሆኒያራ ከ2ኛ ዓለማዊ ጦርነት በኋላ በቀድሞው ዋና ከተማ በቱላጊ ፈንታ ዋና ከተማ እንዲሆን ተሠራ። ዋና ከተማ በኦፊሴል የሆነው በ1944 ነበር።

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች