መገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር

ከውክፔዲያ

መገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር Archived ኖቬምበር 19, 2019 at the Wayback Machine መ/ቤቱ በ2003 ዓ.ም. የተቋቋመ ሲሆን ከዚህ በፊት የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኤጀንሲን ፣ የኢትዮጵያ ቴሌኮሚኒኬሽን ኤጀንሲን እና ከቀድሞው የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴርመገናኛ ዘርፉን በማዋሃድ የተመሰረተ ሲሆን በስሩ የኢትዮቴሌኮም Archived ኦክቶበር 28, 2012 at the Wayback Machineን እና የኢትዮጵያ ፖስታ ድርጅትን ያስተዳድራል።


የመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂን (መመቴክ) ራዕይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የሁሉም ኢትዮጵያኑሮና ህይወት በመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ የተደገፈ ሆኖ ማየት፣

የመመቴክ ተልዕኮ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

መረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂን (መመቴክ) በማልማት እና በሁሉም ሥፍራ በስፋት በመጠቀም የህብረተሰቡን ኑሮ ማሻሻልና መረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂን ለአገሪቱ እድገት የሚሰጠውን ድጋፍ ማሳደግ፤