ማህተማ ጋንዲ

ከውክፔዲያ
ሞሃንዳስ ካራምቻንድ ጋንዲ (ማሀትማ ጋንዲ)

ማሀትማ ጋንዲ በመባል የሚታወቁት ሞሃንዳስ ካራምቻንድ ጋንዲ ሕንድን ከእንግሊዝ ቅኝ ግዛትነት ለማውጣት የተደረገውን ሰላማዊ ትግል መርተው ግብ ያገቡ መሪ ናቸው። እኚህ ታላቅ የሰላማዊ እንቅስቃሴ መሪ ጥር 21 ቀን 1948 ዓ/ም በነፍሰ ገዳይ እጅ ተገደሉ።

ደግሞ ይዩ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]