ማድሪድ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ማድሪድ (Madrid) የእስፓንያ ዋና ከተማ ነው።

ስሙ በአረብኛ المجريط (/አል-ማጅሪጥ/) ሆኖ ከ9ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ይታወቃል። በ1553 ዓ.ም. የእስፓንያ መንግሥት ግቢ ከሴቪል ወደ ማድሪድ ተዛወረ።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 8,561,748 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 3,228,359 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 40°25′ ሰሜን ኬክሮስ እና 03°43′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።