ራስ ዳሸን
ከWikipedia
(ከራስ-ዳሽን የተዛወረ)
| ራስ ዳሸን | |
|---|---|
| ከፍታ | 4,549 ሜትር |
| ሐገር ወይም ክልል | ኢትዮጵያ |
| የተራሮች ሰንሰለት ስም | ስሜን ተሮች |
| አቀማመጥ | 13°15′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°24′ ምሥራቅ ኬንትሮስ |
| ለመጀመሪያ ግዜ የወጣው ሰው | 1841 እ.ኤ.አ. በ ፌሬትና ጋሊኒዬ |
ራስ ዳሸን (በሌላ አጠራር ራስ ዳሸንና ራስ ደጀን የኢትዮጵያ አንጋፋው ተራራና ከአፍሪካ በከፍታ 4ኛው ተራራ ነው።

