ሰው ለሰው

ከውክፔዲያ

ሰው ለሰው ከመጋቢት 03፣ 2010(እ.ኤ.አ) ጀምሮ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ለዕይታ የበቃ የአማርኛ ተከታታይ ድራማ ሲሆን ፕሮድዩስ ያደረጉት ብስራት ገመቹመስፍን ጌታቸውዳንኤል ኃይሌ እና ሰለሞን ዓለሙ ናቸው። የድርሰት ሥራው የታምሩ ብርሃኑ ፣ መስፍን ጌታቸው ፣ ነብዩ ተካልኝ እና ሰለሞን ዓለሙ ፈለቀ ነው።[1]

ጭብጡ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

መስፍን እና ማሕሌት ለፍትህ ይተጋሉ። የሥራ ባልደርባቸው አስናቀ ህገ ወጥ በሆነ ተሰማርቷል። ልጃቸው ብሩክ የወንድሟ ገዳይ ተብሎ በእባቷ የሚታመን መድኃኒት ከተባለች ልጃቸው ጋር የፍቅር ግኑኝነት ውስጥ ይሆናሉ። እነርሱን ለማለያየት የመዲ እናት የማትሰራው ሸር የለም። በሌላ መልኩ የአስናቀን የህገ ወጥ ስራ ለማጋለጥ ለትቀን የሚተጉ መርማሪ ፖሊሶች አይሆኑ ይሆናሉ።[2]

ገጸባሕሪያት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • አበበ ባልቻ
  • ሰለሞን ቦጋለ
  • ማህደር አሰፋ
  • መስፍን ጌታቸው
  • ዝናህብዙ ፀጋዬ
  • ሙሉአለም ታደሰ
  • ሐና ዮሐንስ

ዋቢ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ Sew le sew (in en-US), SewLeSew Part 1, https://www.youtube.com/watch?v=a9i8ojlRdrA 
  2. ^ "Sew Lesew | Ethiopia News". Archived from the original on 2015-06-08. በ2020-11-02 የተወሰደ.