ስፐትኒክ
ከውክፔዲያ
ስፐትኒክ ለመጀመሪያ ጊዜ የምድርን ከባቢ ጠፈር እንዲዞር የተደረገ ሳተላይት ነው። ሳተላይቱ የተሰራው በሶቭየት ህብረት ሳይንቲስቶች ሲሆን ወደ ጠፈር የመጠቀው ጥቅምት 4 ቀን፣ 1957 እ.ኤ.አ. ነበር።
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |