ሶፊያ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ሶፊያ (София) የቡልጋሪያ ዋና ከተማ ነው።

የከተማው መኃል መንገዶች በቢጫ ድንጋይ በመነጠፋቸው የታወቁ ናቸው

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,088,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 42°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 23°18′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።