ሶፊያ

ከውክፔዲያ

ሶፊያ (София) የቡልጋሪያ ዋና ከተማ ነው።


የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,276,956 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 42°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 23°18′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።