ቅዱስ ራጉኤል
ቅዱስ ራጉኤል | |
---|---|
ሊቀ መላዕክት | |
ራጉኤል ማለት | የኃያላን ኃያል የእግዚአብሔር ኃይል ምርት ነው |
በየወሩ ታስቦ የሚውለው | በወሩ መጀመሪያ ቀን ፩ |
የንግሥ ቀን | መስከረም ፩ |
የሚከበረው | በመላዕክት ተራዳኢነት በሚያምኑ ክርስቲያኖች |
መዐረግ | መጋቤ ብርሃናት |
ራጉኤል ፣ በእንግሊዘኛ ሲፃፍ:Raguel ሲነበብ ‘’ራጉዌል’’; በግሪክ ሲፃፍ: Ῥαγουὴλ ሲነበብ:Rhagouḕl; በዕብራይስጥ ሲፃፍ: רְעוּאֵל ሲነበብ:Rəʿūʾēl እግዚአብሔርን ቃል አስከባሪ(የሕግ መላዕክ) ማለት ነው፡፡ የሰይጣናትን ጥፋት የሚበቀልም ነው.. . ፤ በብርሃናት ላይ የተሾመም መልአክ ነው ፤ በዚህም መጋቤ ብርሃን ይባላል፡፡ የወደቁ መላዕክትን ይቆጣጠራል፡፡
ይቀጥላል