ቢሽኬክ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ቢሽኬክ (Бишкек) የኪርጊዝስታን ዋና ከተማ ነው።

ቢሽኬክ በጠቅላላ ስትቃኝ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 900,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 40°07′ ሰሜን ኬክሮስ እና 71°44′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ከተማው በ1870 ዓ.ም. ፒሽፔክ ተብሎ በሩስያ ሰዎች ተሠርቶ፣ ከ1918 እስከ 1983 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ፍሩንዝየ ተባለ።

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች