ባንጁል

ከውክፔዲያ

ባንጁል (Banjul) የጋምቢያ ዋና ከተማ ነው።

የባንጁል መንገድ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 34,598 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 13°28′ ሰሜን ኬክሮስ እና 16°39′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በአካባቢው በጠቅላላ ግን 523,589 ሰዎች ይኖራሉ።

ከተማው ባቱርስት ተብሎ የንግድ ጣቢያ ለመሆንና የባርያ ንግድ ለማቆም በእንግሊዞች1808 ዓ.ም. ተሠራ። በ1965 ዓ.ም. ስሙ 'ባንጁል' ሆነ።