ብሔር
ብሔር ስለ ልዕልናው፣ አንድነቱና የራሱ ጥቅም የነቃ አንድ ባህላዊ-ፖለቲካዊ ማህበረሰብ ነው። በሌላ ትርጓሜ፣ በጋራ ቋንቋ፣ ግዛት፣ ኢኮኖሚ፣ ጎሳ (ብሔረሰብ) ወይንም ሥነ ልቦና ላይ የተመሰረተና የረጋ ማህበርሰብ ሊባል ይቻላል። ብሔር በሰው የተፈጠረ ነው በሚሉና ብሔር በተፈጥሮ የሚገኝ ነው በሚሉ ምሁራን መካከል የግንዛቤ ልዩነት አለ።
በአሁኑ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 39 መሰረት የ«ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ሕዝብ» ትርጉም ከዚህ አንድ ላይ ነው። ሦስቱ ቃላቶች፦ «ብሔር»፣ «ብሔረሰብ» እና «ሕዝብ» አንድ ትርጉም ስላላቸው ሊለዋወጡ ይችላሉ እንደ ማለት ይመስላል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |