ብስክሌት
ከውክፔዲያ
ብስክሌት በሁለት ጎማ የሚዘወርና በሰው ኃይል የሚነዳ ነገር ነው።
ስሙ የወጣ ከፈረንሳይኛ bicyclette /ቢሲክለት/ ሲሆን ይህም ከግሪክ ቢ- (ሁለት) እና ኪውክሎስ (መንኮራኩር) ደረሰ።
መጀመርያ 2 መንኮራኩር ያለው መኪና የተፈጠረው በጀርመን ዜጋ ባሮን ካርል ቮን ድራይስ በ1810 ዓ.ም. ሲሆን እሱ ግን ምንም መወስወሻ አልነበረውም።
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |