ታጂክኛ

ከውክፔዲያ

ታጂክኛ (тоҷикӣ /ቶጂኪ/) በታጂኪስታን አካባቢ የሚነገር የፋርስኛ ቀበሌኛ ነው። በታጂኪስታን ውስጥ ይፋዊ ሁኔታ አለው። የተጻፈበት ጽሕፈት በይፋ እስከ 1920 ዓ.ም. ድረስ የአረብኛ ፊደል ሲሆን፣ ከ1920 እስከ 1931 ዓ.ም. ድረስ የላቲን አልፋቤት ይፋዊ ሆነ። በ1931 ዓ.ም. እስካሁንም ድረስ ደግሞ የቂርሎስ አልፋቤት ይፋዊ ሆነ።

Wikipedia
Wikipedia