ቴጉሲጋልፓ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ቴጉሲጋልፓ (Tegucigalpa) የሆንዱራስ ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,436,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,248,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 14°05′ ሰሜን ኬክሮስ እና 87°14′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ስፓንያውያን ከተማውን በቆየው ኗሪዎች መንደር ላይ በ1570 ዓ.ም. ሠሩ። ስሙ ከናዋትል 'ተጉዝ-ጋልፓ' (ወይም 'የብር ኮረብቶች') ተነሣ።

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች