አላህ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
አላህ ስም በ17ኛው ክ/ዘመን በኦቶማን አርቲስት ሀፊዝ ኡስማን የተፃፈ

አላህ (አረብኛالله) መደበኛ የሆነ የአረብኛ ቃል ሲሆን የሚወክለውም ጌታ ወይም ፈጣሪ ነው። በአብዛሀኛው ጊዜ በምዕራባዊያን ዘንድ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአምላካቸው መጠሪያ ተደርጎ ይወሰድ እንጂ የአረብኛ ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑት አብራሃማዊ ዘሮች ማለትም ክርስቲያኖችም ቢሆኑ ለጌታቸው መጠሪያ ይጠቀሙበታል።