አላህ
ከውክፔዲያ
አላህ (አረብኛ፡ الله) መደበኛ የሆነ የአረብኛ ቃል ሲሆን የሚወክለውም ጌታ ወይም ፈጣሪ ነው። በአብዛሀኛው ጊዜ በምዕራባዊያን ዘንድ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአምላካቸው መጠሪያ ተደርጎ ይወሰድ እንጂ የአረብኛ ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑት አብራሃማዊ ዘሮች ማለትም ክርስቲያኖችም ቢሆኑ ለጌታቸው መጠሪያ ይጠቀሙበታል።
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |