ኤፌሶን

ከውክፔዲያ
ኤፌሶን
Ἔφεσος
ከሮማውያን ዘመን (120 ዓ.ም.) የተሠራው የኤፌሶን መጻሕፍት በት ፍርስራሽ
ሥፍራ
ኤፌሶን is located in ቱርክ
{{{alt}}}
ዘመናዊ አገር ቱርክ
ጥንታዊ አገር ኢዮኒያ

ኤፌሶን (ግሪክኛ፦ Ἔφεσος /ኤፈሶስ/) በጥንታዊ ኢዮኒያ የነበረ ከተማ ሲሆን አሁን በቱርክ አገር ያለው ሰፊ ፍርስራሽ ቦታ ነው።

ኬጥያውያን መንግሥት ዘመን፣ ከተማው አፓሳ ተብሎ የኬጥያውያን ጎረቤት በስተምዕራብ የአርዛዋ (የቀድሞ «ሉዊያ») ዋና ከተማ ነበረ። ኬጥያውያን አርዛዋን በኋላ ቢጨምሩም፣ ኤፌሶን የግሪኮች (ኬጥኛ፦ «አሐያ») ግዛት ውስጥ ሆነ።