ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር

ከውክፔዲያ
ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር
عمر البشير
ኦማር አል-በሽር በ፲፪ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ 2009 እ.ኤ.አ.
ኦማር አል-በሽር በ፲፪ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ 2009 እ.ኤ.አ.
፯ኛው የሱዳን ፕሬዝዳንት
ከሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ጀምሮ
ቀዳሚ አህመድ አል-ምርጋኒ
የተወለዱት ታኅሣሥ ፳፪ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓ.ም.
ሆሽ ባናጋሱዳን
የፖለቲካ ፓርቲ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ
ባለቤት ፋጢማ ካሊድ
ዊዳድ ባቢከር ኦመር
ወታደራዊ አገልግሎት
ኃይል ሱዳን የሱዳን ጦር ኃይል
ግብፅ የግብፅ ጦር ኃይል
የአገልግሎት ጊዜ ከ1960 እስከ 1996 እ.ኤ.አ.
ማዕረግ ሌፍቴነንት ጄኔራል
ጦርነቶች የመጀመሪያው የሱዳን እርስ በርስ ጦርነት
የዮም ኪፑር ጦርነት
ሁለተኛው የሱዳን እርስ በርስ ጦርነት

ፊልድ ማርሻል ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽርሱዳን ፕሬዝዳንት ናቸው። አል በሽር ሆሽ ባናጋ በሚባል ሱዳን ውስጥ በሚገኝ አንድ አነስተኛ ሠፈር ውስጥ በታኅሣሥ ፳፪ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. (Jan. 1, 1944 እ.ኤ.ኣ.) ተወለዱ። አል በሽር ገና ልጅ እያሉ ነው ካይሮ በሚገኝ የወታደር ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የገቡት። ከዚያም ቀስ በቀስ በደረጃ እያደጉ መጡ። በሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. (June 30, 1989 እ.ኤ.አ.) የሱዳን ፕሬዝዳንት ሆኑ።