ከልደት እስከ ሞት ከደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን የተደረሰ መንፈሳዊና ፍልስፍና መጽሐፍ ሲሆን፤ ግንቦት 17 ቀን 1964 ዓመት ምህረት በ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት ታተመ።