ኩዋላ ሉምፑር

ከውክፔዲያ

ኩዋላ ሉምፑር (Kuala Lumpur) የማሌዢያ ዋና ከተማ ነው። በክላንግና በጎምባክ ወንዞች የሚጋጠሙበት ሥፍራ ሆኖ የስሙ ትርጉም «ጭቃማ መጋጠሚያ» ነው። የተሠራው በቻይና ሠራተኞች በ1849 ዓ.ም. ነበር።

ኩዋላ ሉምፑር

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 7.2 ሚሊዮን ሰዎች ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,887,674 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 03°08′ ሰሜን ኬክሮስ እና 10°42′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።