ኪንሻሳ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ኪንሻሳኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።

ኪንሻሳ ዩኒቨርሲቴ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 8.9 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°18′ ደቡብ ኬክሮስ እና 15°18′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ኪንሻሳ በ1873 ዓ.ም. በጀብደኛው ሄንሪ ሞርቶን ስታንሊ ተመሠርቶ ስሙ ለቤልጅግ ንጉሥ 2 ሌዮፖልድ ክብር ለዮፖልድቪል ሆነ። በ1912 ዓ.ም. የቤልጅግ ቅኝ አገር መቀመጫ ወደዚያ ከቦማ ተዛወረ። በድሮው ዘመን የአሣ አጥማጅ መንደር በዚያ 'ኪንሻሳ' ስለተባለ፣ በ1958 ዓ.ም. ስሙ እንደገና ኪንሻሳ ሆነ።

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች