ካንቤራ የአውስትራሊያ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 339,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 35°18′ ደቡብ ኬክሮስ እና 14°08′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ነጮች መጀመርያ የሠፈሩበት በ1818 ዓ.ም. ገደማ ነው።