ኮፐንሀገን

ከውክፔዲያ

ኮፕንሀገን (København) የዴንማርክ ዋና ከተማ ነው።

ኒውሃቭን ሰፈር

ከተማው መጀመርያው የተሠራው በ11ኛው ክፍለ ዘመን ነበር። ስሙ ከጥንታዊ ዳንኛ ሲሆን ትርጉሙ 'ነጋዴዎች ወደብ' ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,094,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 55°43′ ሰሜን ኬክሮስ እና 12°34′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።