ዋድላ

ከውክፔዲያ
ዋድላ
ዋድላ
ከፍታ 700 እስከ 3200 ሜትር
ዋድላ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ዋድላ

11°50′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°50′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


ዋድላ በአሁኑ ሰሜን ወሎ ዞን የሚገኝ ወረዳ ሲሆን የወረዳው ዋና ከተማ ኮን ይባላል። በበሽሎ ወንዝ ጠለል ውስጥ የሚገኘው ይህ ወረዳ ዥጣ የተሰኘ ወንዝ አልፎት ይሄዳል [1]። ዋድላና ሌሎች ፯ ወረዳዎች ለድርቅ ተጠቂ ከሚባሉ ውስጥ ተመድበዋል[2]

ህዝብ ቆጠራ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የዋድላ ወረዳ ህዝብ ቁጥር
ዓ.ም.** የሕዝብ ብዛት የተማሪዎች ብዛት
1986
106,681
1999
128,170


ዋድላ አቀማመጥ
መቄት ጉባ ላፍቶ

ዋድላ
ዋድላ
ደላንታ



ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ Svein Ege, "North Wälo 1:100,000. Topographic and administrative map of North Wälo Zone, Amhara Region, Ethiopia". Trondheim, NTNU, 2002
  2. ^ Seid Yassin, "Small-Scale Irrigation and Household Food Security: A Case Study of Three Irrigation Schemes in Gubalafto Woreda of North Wollo Zone, Amhara Region" Archived ጁላይ 20, 2011 at the Wayback Machine, Master's Thesis, Graduate School of the University of Addis Ababa (June 2002), p. 35