የአለም ፍፃሜ ጥናት

ከውክፔዲያ

የአለም ፍፃሜ ጥናት ትንቢትን በመመርኮዝ የሚደረግ ጥናት ነው።

በመጽሐፍ ቅዱስ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የዚህ አለም ፍፃሜ የሚነኩ ትንቢቶች በተለይ በሚከተሉ መጻሕፍት ውስጥ ሊገኙ ይችላል፦

ከተጠቀሱት ድርጊቶች መሃል በቀደም-ተከተል ታላቁ መከራአርማጌዶንየሙታን ትንሣኤዕለተ ደይንና ዘላለማዊው የእግዚአብሔር መንግሥት ይነበያሉ።

: