የፖለቲካ ጥናት

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ማውጫ

የሥነ-መንግሥት ታሪክ [ለማስተካከል]

የሕገ መንግሥት ታሪክ

ትርጓሜዎች [ለማስተካከል]

  • ኃይል የሚባለው የአንድን ፍላጎት በሌሎች ላይ የመጫን ችሎታ ነው።
  • ሥልጣን ህግን የማስከበር፣ የሌሎችን ታዛዥነት የማግኘት፣ የማዘዝ፣ እና የመፍረድ ኃይል ነው።
  • ህጋዊነት የሚባለው በታወቁና ተቀባይነትን ባገኙ መስፈርቶችና መርሆዎች አማካይነት ኃይልን በመጨበጥ እና በመጠቀም የሚገኝ ሲሆን አንዱ የመንግሥት ባህርይ ነው።
  • መንግሥት ህግና ሥርዓትን የማውጣት እና የማስከበር ሥልጣን ያለው አካል ነው።

የፖለቲካ ኃይል [ለማስተካከል]

ሥልጣን እና ህጋዊነት [ለማስተካከል]

ባህላዊ [ለማስተካከል]

መስህባዊ [ለማስተካከል]

ህገ-አመክንዮአዊ [ለማስተካከል]