የ1930 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
ከውክፔዲያ
|
የ1930 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
|---|---|
|
ይፋዊ ምልክት
|
|
| የውድድሩ ዝርዝር | |
| አስተናጋጅ | |
| ቀናት | ከሐምሌ ፮ እስከ ፳፫ ቀን |
| ቡድኖች | ፲፫ |
| ቦታ(ዎች) | ፫ ስታዲየሞች (በ፩ ከተማ) |
| ውጤት | |
| አሸናፊ | |
| ሁለተኛ | |
| ሦስተኛ | |
| አራተኛ | |
| እስታቲስቲክስ | |
| የጨዋታዎች ብዛት | ፲፰ |
| የጎሎች ብዛት | ፸ |
| የተመልካች ቁጥር | 434,500 |
| ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ፰ ጎሎች |
የ1930 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ የመጀመሪያው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሐምሌ ፮ እስከ ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ.ም. በዩሩጓይ ተካሄዷል። ዩሩጓይ አርጀንቲናን ፬ ለ ፪ በመርታት የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ሀገር ሆናለች።
