ደምበጫ
ከውክፔዲያ
| ደምበጫ | |
| የደምበጫ ቤተክርስቲያን ከነፍርስራሽ ግምቡ (1888 ዓ.ም[1]) | |
| አገር | ኢትዮጵያ |
| ክፍለ ሐገር | ጎጃም |
ደምበጫ በጎጃም ክፍለ ሃገር የምትገኝ ከተማ ስትሆን ከአዲስ አበባ 340 ኪሎ ሜትር ያህል ትርቃለች። አረቂ ማር ና ቅቤ በማምረት የታወቀች ከተማ ናት። በአካባቢው በሚገኘው ፍል ውሃም እንዲሁ በአጠቃላይ ጎጃም ትታዎቅ ነበር።
ደምበጫ በታሪክ ማህደር ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰፍራ የምናገኛት ቀዳማዊ ዮሐንስ ከይባባ ወደ ጎንደር ግንቦት 1፣ 1675 ዓ.ም በአካባቢው እንዳለፈ በዜና መዋዕሉ ላይ ስለተመዘገበ ነው[2][3] ።
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |
[ለማስተካከል] ማጣቀሻ
- ^ In Abassinia: alla Terra del Galla, Gustavo Bianchi, Fratelli Treves, 1896
- ^ G.W.B. Huntingford, Historical Geography of Ethiopia from the first century AD to 1704 (London: British Academy, 1989), p. 202
- ^ የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል