ደምበጫ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ደምበጫ
DembechaChurch.jpg
የደምበጫ ቤተክርስቲያን ከነፍርስራሽ ግምቡ (1888 ዓ.ም[1])
አገር ኢትዮጵያ
ክፍለ ሐገር ጎጃም
ደምበጫ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ደምበጫ
ደምበጫ (ኢትዮጵያ

)

ኬክሮስና ኬንትሮስ
10°33′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°29′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

ደምበጫጎጃም ክፍለ ሃገር የምትገኝ ከተማ ስትሆን ከአዲስ አበባ 340 ኪሎ ሜትር ያህል ትርቃለች። አረቂ ማር ና ቅቤ በማምረት የታወቀች ከተማ ናት። በአካባቢው በሚገኘው ፍል ውሃም እንዲሁ በአጠቃላይ ጎጃም ትታዎቅ ነበር።

ደምበጫ በታሪክ ማህደር ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰፍራ የምናገኛት ቀዳማዊ ዮሐንስይባባ ወደ ጎንደር ግንቦት 1፣ 1675 ዓ.ም በአካባቢው እንዳለፈ በዜና መዋዕሉ ላይ ስለተመዘገበ ነው[2][3]

[ለማስተካከል] ማጣቀሻ

  1. ^ In Abassinia: alla Terra del Galla, Gustavo Bianchi, Fratelli Treves, 1896
  2. ^ G.W.B. Huntingford, Historical Geography of Ethiopia from the first century AD to 1704 (London: British Academy, 1989), p. 202
  3. ^ የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል
የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች