ደብሊን

ከውክፔዲያ
ደብሊን

ደብሊንአየርላንድ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርባት የህዝብ ቁጥር 1,018,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማይቱ 53°20′ ሰሜን ኬክሮስ እና 06°15′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጣ ትገኛለች። ስለዚህ በአየርላንድ ምሥራቅ ትገኛለች።

የደብሊን ስም ከአየርላንድኛው /ዱብህ-ሊንድ/ ማለት «ጨለማ ኩሬ» መጥቷል።