ደብረ ታቦር (እስራኤል)
ከውክፔዲያ
| ደብረ ታቦር (የታቦር ተራራ) | |
|---|---|
| ከፍታ | 575 ሜትር |
| አቀማመጥ | |
| አቀማመጥ | አቀማመጥ |
| ኬክሮስ እና ኬንትሮስ | 32°41′13.61″N 35°23′25.38″E / 32.6871139°N 35.3903833°ECoordinates: 32°41′13.61″N 35°23′25.38″E / 32.6871139°N 35.3903833°E |
ደብረ ታቦር እስራኤል ውስጥ የሚገኝ ተራራ ሲሆን በአዲስ ኪዳን ታሪክ መሰረት የኢየሱስ ክርስቶስ መልክ እንደጸሐይ ያበራበት ቦታ( ማቴ (17:1-6)፤ማርቆስ (9:1-8)፤ ሉቃ (9:28-36)) ነው ተብሎ ይታመናል። ስለሆነም ለደብረ ታቦር (ዓመት በዓል) መሰረት የሆነ ቦታ ነው። ኢትዮጵያም ውስጥ ደብረ ታቦር (ከተማ) የተሰየመው በከተማው ሰሜን የሚገኘው ተራራ የዚህን ኮረብታ ቅርጽ ስለያዘ ነው።
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |