ደብረ ታቦር (እስራኤል)

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ደብረ ታቦር (የታቦር ተራራ)
Mount Tabor4.jpg
ከፍታ 575 ሜትር
አቀማመጥ
አቀማመጥ አቀማመጥ
ኬክሮስ እና ኬንትሮስ 32°41′13.61″N 35°23′25.38″E / 32.6871139°N 35.3903833°E / 32.6871139; 35.3903833Coordinates: 32°41′13.61″N 35°23′25.38″E / 32.6871139°N 35.3903833°E / 32.6871139; 35.3903833


ደብረ ታቦር እስራኤል ውስጥ የሚገኝ ተራራ ሲሆን በአዲስ ኪዳን ታሪክ መሰረት የኢየሱስ ክርስቶስ መልክ እንደጸሐይ ያበራበት ቦታ( ማቴ (17:1-6)፤ማርቆስ (9:1-8)፤ ሉቃ (9:28-36)) ነው ተብሎ ይታመናል። ስለሆነም ለደብረ ታቦር (ዓመት በዓል) መሰረት የሆነ ቦታ ነው። ኢትዮጵያም ውስጥ ደብረ ታቦር (ከተማ) የተሰየመው በከተማው ሰሜን የሚገኘው ተራራ የዚህን ኮረብታ ቅርጽ ስለያዘ ነው።