ጡሪማቆስ

ከውክፔዲያ

ጡሪማቆስ (ግሪክ፦ Θουρίμαχος) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአይጊያሌያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 45 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 2157-2112 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። በእርሱ ዘመን ኢናቆስአርጎስ (ኢናቂያ) ከተማ-አገር መጀመርያ ንጉሥ ሆነ። በዝርዝሩ ላይ ጡሪማቆስ ከአይጊሮስ ቀጥሎና ከሌውኪፖስ በፊት ይገኛል። ፓውሳኒዩስም የአይጊሮስ ልጅና የሌውኪፖስ አባት ይለዋል።

ቀዳሚው
አይጊሮስ
አይጊያሌያ ንጉሥ
2157-2112 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
ሌውኪፖስ