ከ«ኮንሶ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ያቬሎ ናታዬ ያታሣ (ውይይት | አስተዋጽኦ) |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
==ቋንቋ== |
==ቋንቋ== |
||
ኮንሶ በኢትዮጵያ ራቅ ካለዉ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር መጠሪያ ሲሆን ቋንቋቸዉ ኮንስኛ (አፋ ኾንሶ) ተብሎ |
ኮንሶ በኢትዮጵያ ራቅ ካለዉ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር መጠሪያ ሲሆን ቋንቋቸዉ ኮንስኛ (አፋ ኾንሶ) ተብሎ ይጠራል። ኮንስኛ ቋንቋ የምሥራቃዊ ኩሽትክ የቋንቋ ቤተሰብ ሥር የሚመደብ ሲሆን በተዋረድ አፍሮ-እስያዊ ከሚባል ዋና የቋንቋ መደብ ሥር ይካተታል።<ref>[http://dice.missouri.edu/docs/afro-asiatic/Konso.pdf The Konso of Ethiopia]</ref> |
||
==ሕዝብ ቁጥር == |
==ሕዝብ ቁጥር == |
እትም በ08:52, 8 ኤፕሪል 2014
ቋንቋ
ኮንሶ በኢትዮጵያ ራቅ ካለዉ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር መጠሪያ ሲሆን ቋንቋቸዉ ኮንስኛ (አፋ ኾንሶ) ተብሎ ይጠራል። ኮንስኛ ቋንቋ የምሥራቃዊ ኩሽትክ የቋንቋ ቤተሰብ ሥር የሚመደብ ሲሆን በተዋረድ አፍሮ-እስያዊ ከሚባል ዋና የቋንቋ መደብ ሥር ይካተታል።[1]
ሕዝብ ቁጥር
በ2007 እ.አ.አ በተደረገዉ የህዝብና ቤት ቆጠራ የኮንሶ ህዝብ ብዛት 235,087 መሆኑን የማዕከላዊ የስታትስቲክስ ኤጄንሲ መረጃ ያመለክታል::[2]
መልክዓ ምድር
ታሪክ
ታዋቂ ሰዎች
ኮንሶ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።
- ^ The Konso of Ethiopia
- ^ CSA, Ethiopia 2007 census report: http://www.csa.gov.et/images/documents/pdf_files/regional/SNNPR1.pdf