ብርቱካን ሚዴቅሳ

ከውክፔዲያ
Birtukan Mideksa appointed as President of National Electoral Board of Ethiopia (November 2018)

ቃኼብርቱካን ሚዴቅሳ ፡ ታዋቂ የኢትዮጵያ ፖለቲከኛ ፡ ቅንጅት ለሰላምና ዴሞክራሲ ለተባለው ተቃዋሚ ድርጅት ምክትል ሊቀመንበር ናቸው። በአሁኑ ወቅት እንደገና በተቀሰቀሰ የፖለቲካ ቁርሾ የኢሃዲግ መንግስት መልሶ ወህኒ አሰገብቶአችዋል